Telegram Group & Telegram Channel
የእኔ ታሪክ ምዕራፍ -2

ክፍል ዘጠኝ

የሕዝቅኤል ሚስት ኤልሳ ወደ ቤቷ ስትመለስ ብቻዋን አልነበረም ከ አንድ ትልቅ እንግዳ ጋ ነበር ። በተለይ ሕዝቅኤልን በጣም ሊያስደነግጥ ከሚችል እንግዳ ጋ......... ከዛ በፊት ቪቪያን እና ሕዝቅኤል ስለወንድሟ ጉዳይ ተነጋግረው ጨርሰዋል። አብረው ሊሄዱ ወስነው ጉዳዩን ዘግተውታል።



ሕዝቅኤል ወደቤት ሲገባ ኤልሳን መጥታ ስላገኛት የናፍቆቱን ካቀፋት በኋላ ቤት ውስጥ ሌላ እንግዳ እንዳለ ተመለከተ። ፊቷን ሲያየው ድንገት ልቡ ድንግጥ አለ። የሚያውቀው ግን የረሳው ፊት.......የት ነበር ማውቃት ..... ብቻ ግን ፈራት ሴትዮዋ ከተቀመጠችበት እየተነሳች ፈገግ አለች ጭራሽ ስትስቅ ደነገጠ ማን ነች??? አለ ለራሱ የሚያውቃት የልጅነት ጓደኛው ሜሮን ነች። እሷን በመርሳቱ ራሱን ታዘበው ሜሪ አላት በማመን እና ባለማመን ውስጥ ሆኖ ሕዝቄ አለችው ፈገግታዋ ከፊቷ ሳይጠፋ.....ለ ረጅም ደቂቃወች ተቃቀፉ ከብዙ አመታት በኋላ ....... ሕዝቅኤል የልጅነቱን ሕይወት አስታወሰ እንደአዲስ የሆነ መሰለው ። ተቀምጠው ትንሽ ካወሩ በኋላ ኤልሳ እንዴት እንዳገኘቻት ነገረችው። (የሔደችው የእውነትም እናቷን አሟት ሳይሆን ሜሮን እና ጓደኞቿን ፍለጋ ነበር በጅምር የቀረውን የሕዝቅኤልን ታሪክ ለመጨረስ........


ሜሮን ካቆመበት ትቀጥለዋለች። ከዛ በኋላ ግን ምን ተፈጠረ ደህና ሆንሽ? ማቲስ ተገኘ? አብርሽስ ደህና ነው? ልጆችስ ወለድሽ? ሕዝቅኤል የጥያቄ መዓት አወረደባት።


ያኔ ልጄን ካጣሁ በኋላ ለብዙ ሳምንታት መንቃት አልቻልኩም ነበር ። ነገር ግን በህልሜ ይሁን በእውኔ ባላውቅም አንድ ሰው እየመጣ እጄን እየያዘ ያለቅስ ነበር። ይቅርታ አድርጊልኝ ሲል ይሰማኛል። ሜሮን ንቂ እባክሽ ተይ እንደዚህ አታድርጊ ይለኛል። ባለቤቴ እንዳልሆነ ግልፅ ነበር።



አንድ ቀን ግን እንዲህ አለ ሜሪ ዛሬ አይንሽን ገልጠሽ ልነግርሽ ያልቻልኩትን ይዤው የምኖረውን ሕመሜን እነግርሻለሁ። እኔ ቤት ውስጥ ምንም ያልጎደለብኝ ልጅ ነኝ ። ግን ፍቅር ጎድሎብኝ ነበር። በጓደኛቼ ተሰድቤያለሁ፣ ተንቄያለሁ፣ በቤተሰቦቼ ተፈጥሮ ምክኒያት የሰወች ማላገጫ ሆኛለሁ። ልጅነቴን እንደ ልጅ አላደግኩም ሲያሾፉብኝ፣ ከልጆች ጋ በተጣላሁ ቁጥር የእግረ አጭር ልጅ እያሉ ሲያሳምሙኝ፣ አባትህኮ እግሩ አንካሳ ነው ሲሉኝ ህመሜን ዋጥ አድርጌው ኖሬያለሁ። ወንድ ልጅ አያለቅስም ሲሉ ታውቂያለሻ ማንም እንዳያየኝ እየተደበቅኩ ደም እንባ አፍስሻለሁ። ያኔ ግን ማንም ዞር ብሎ አላየኝም ቤተሰቦቼም ቢሆኑ ......ልጅ ነበርኩ ፍቅር ያስፈልገኝ ነበር። ግን አጣሁት በእነሱ አልፈርድም ምክኒያቱም ሳዝን አይተውኝ አያውቁማ.....በቃ ራሴን በሙዚቃ ውስጥ ሸፈንኩት። ማንም እንደማይወደኝ ደመደምኩ እኔም ራሴ ራሴን ጠላሁት ። የነበረኝ አማራጭ ራሴን ከሰወች ማራቅ እና ከፍ ከፍ አድርጎ መታየት ነበር። ግን እውነታው እንደ እኔ ራሱን ዝቅ አድርጎ የሚያይ አለመኖሩ ነው።



በተቀየርኩ ሰዓት መጣሽ ከራስሽም በላይ ትወጅኝ ነበር ። ምን ነበር ያኔ ልጅነቴ ሳይበረዝ ወደ እኔ ብትመጭ የምወደውን ማንነቴን ሳላጣው ባገኝሽ። ግን እድለ ቢስ ነኝ። እኔ ያላገኘሁትን ፍቅር ለ አንቺ ከየት አምጥቼ ልስጥሽ? የፈለግኩት ከቤተሰቦቼ፣ ከጓደኞቼ ፣ ከማህበረሰቡ ያጣሁትን ፍቅር አንቺ ጋ ማግኘት ነበር። ሁልጊዜ እንድትንከባከቢኝ፣ እስከ ፍፃሜ ድረስ ምንም ባደርግሽ እንዳትተይኝ፣ ከእኔ ውጭ ሌላ ሰው ጋ መኖር እንዳትችይ.......ብቻ በጣም ብዙ ነገር ከአንቺ ፈለግኩኝ በምላሹ ግን እኔ ለአንቺ ምንም መስጠት አልፈልግም።ምክኒያቱም ፍቅር ለ እኔ ሽንፈት ነው። ተሸናፊ መሆን ደግሞ አልፈልግም አንዴ ራሴን ከፍ አድርጌ ሰቅየዋለሁ።ለዛም ነው እንደማፈቅርሽ ለ አንቺ እንደተሸነፍኩ አውጥቼ መናገር የማልችለው እና ፍቅሬን ደብቄ መኖርን የመረጥኩት።




አንቺ ግን ግልፅ ነበርሽ።እብድ ነህ በይኝ አወ እብድ ነኝ ያ ጥሩ የነበረ ነገር ግን ማህበረሰቡ ያሳበደው እብድ......ብቻ ሁሉም አለፈ አንቺም ትተሽኝ ሔድሽ እንደምትመለሽ በሙሉ ልቤ አምኜ እጠብቅሽ ነበር። ግን አግብተሽ ተመለስሽ.....እኔኮ ራስ ወዳድ ነኝ ጭራሽ ከባልሽ ተፋቺ እና እኔ ጋ ሁኚ አልኩሽ። አሁን ሁሉንም ተይው ዛሬ እንደተሸነፍኩ ልመንልሽ በሙሉ ልቤ ከማንም በላይ አፈቅርሻለሁ ሜሪ ይሔው ተነሽ ስሚኝ እኔ ጉረኛው ማቲያስ በጣም አፈቅርሻለሁ!!!!! ማቲ ሲያለቅስ የሲቃ ድምፁን ለመጀመሪያ ጊዜ ሰማሁት ግን አይኖቼ መገለጥ አልቻሉም እንባዬ ብቻ ፈሰሰ ማቲ እንደነቃሁ ገባው መሰለኝ ግንባሬን ስሞኝ ተሰወረ። ወዲያው ዶክተሮቹ ተከታትለው ገቡ።.........


ይቀጥላል...........
@nibab_lehiwot



tg-me.com/nibab_lehiwot/166
Create:
Last Update:

የእኔ ታሪክ ምዕራፍ -2

ክፍል ዘጠኝ

የሕዝቅኤል ሚስት ኤልሳ ወደ ቤቷ ስትመለስ ብቻዋን አልነበረም ከ አንድ ትልቅ እንግዳ ጋ ነበር ። በተለይ ሕዝቅኤልን በጣም ሊያስደነግጥ ከሚችል እንግዳ ጋ......... ከዛ በፊት ቪቪያን እና ሕዝቅኤል ስለወንድሟ ጉዳይ ተነጋግረው ጨርሰዋል። አብረው ሊሄዱ ወስነው ጉዳዩን ዘግተውታል።



ሕዝቅኤል ወደቤት ሲገባ ኤልሳን መጥታ ስላገኛት የናፍቆቱን ካቀፋት በኋላ ቤት ውስጥ ሌላ እንግዳ እንዳለ ተመለከተ። ፊቷን ሲያየው ድንገት ልቡ ድንግጥ አለ። የሚያውቀው ግን የረሳው ፊት.......የት ነበር ማውቃት ..... ብቻ ግን ፈራት ሴትዮዋ ከተቀመጠችበት እየተነሳች ፈገግ አለች ጭራሽ ስትስቅ ደነገጠ ማን ነች??? አለ ለራሱ የሚያውቃት የልጅነት ጓደኛው ሜሮን ነች። እሷን በመርሳቱ ራሱን ታዘበው ሜሪ አላት በማመን እና ባለማመን ውስጥ ሆኖ ሕዝቄ አለችው ፈገግታዋ ከፊቷ ሳይጠፋ.....ለ ረጅም ደቂቃወች ተቃቀፉ ከብዙ አመታት በኋላ ....... ሕዝቅኤል የልጅነቱን ሕይወት አስታወሰ እንደአዲስ የሆነ መሰለው ። ተቀምጠው ትንሽ ካወሩ በኋላ ኤልሳ እንዴት እንዳገኘቻት ነገረችው። (የሔደችው የእውነትም እናቷን አሟት ሳይሆን ሜሮን እና ጓደኞቿን ፍለጋ ነበር በጅምር የቀረውን የሕዝቅኤልን ታሪክ ለመጨረስ........


ሜሮን ካቆመበት ትቀጥለዋለች። ከዛ በኋላ ግን ምን ተፈጠረ ደህና ሆንሽ? ማቲስ ተገኘ? አብርሽስ ደህና ነው? ልጆችስ ወለድሽ? ሕዝቅኤል የጥያቄ መዓት አወረደባት።


ያኔ ልጄን ካጣሁ በኋላ ለብዙ ሳምንታት መንቃት አልቻልኩም ነበር ። ነገር ግን በህልሜ ይሁን በእውኔ ባላውቅም አንድ ሰው እየመጣ እጄን እየያዘ ያለቅስ ነበር። ይቅርታ አድርጊልኝ ሲል ይሰማኛል። ሜሮን ንቂ እባክሽ ተይ እንደዚህ አታድርጊ ይለኛል። ባለቤቴ እንዳልሆነ ግልፅ ነበር።



አንድ ቀን ግን እንዲህ አለ ሜሪ ዛሬ አይንሽን ገልጠሽ ልነግርሽ ያልቻልኩትን ይዤው የምኖረውን ሕመሜን እነግርሻለሁ። እኔ ቤት ውስጥ ምንም ያልጎደለብኝ ልጅ ነኝ ። ግን ፍቅር ጎድሎብኝ ነበር። በጓደኛቼ ተሰድቤያለሁ፣ ተንቄያለሁ፣ በቤተሰቦቼ ተፈጥሮ ምክኒያት የሰወች ማላገጫ ሆኛለሁ። ልጅነቴን እንደ ልጅ አላደግኩም ሲያሾፉብኝ፣ ከልጆች ጋ በተጣላሁ ቁጥር የእግረ አጭር ልጅ እያሉ ሲያሳምሙኝ፣ አባትህኮ እግሩ አንካሳ ነው ሲሉኝ ህመሜን ዋጥ አድርጌው ኖሬያለሁ። ወንድ ልጅ አያለቅስም ሲሉ ታውቂያለሻ ማንም እንዳያየኝ እየተደበቅኩ ደም እንባ አፍስሻለሁ። ያኔ ግን ማንም ዞር ብሎ አላየኝም ቤተሰቦቼም ቢሆኑ ......ልጅ ነበርኩ ፍቅር ያስፈልገኝ ነበር። ግን አጣሁት በእነሱ አልፈርድም ምክኒያቱም ሳዝን አይተውኝ አያውቁማ.....በቃ ራሴን በሙዚቃ ውስጥ ሸፈንኩት። ማንም እንደማይወደኝ ደመደምኩ እኔም ራሴ ራሴን ጠላሁት ። የነበረኝ አማራጭ ራሴን ከሰወች ማራቅ እና ከፍ ከፍ አድርጎ መታየት ነበር። ግን እውነታው እንደ እኔ ራሱን ዝቅ አድርጎ የሚያይ አለመኖሩ ነው።



በተቀየርኩ ሰዓት መጣሽ ከራስሽም በላይ ትወጅኝ ነበር ። ምን ነበር ያኔ ልጅነቴ ሳይበረዝ ወደ እኔ ብትመጭ የምወደውን ማንነቴን ሳላጣው ባገኝሽ። ግን እድለ ቢስ ነኝ። እኔ ያላገኘሁትን ፍቅር ለ አንቺ ከየት አምጥቼ ልስጥሽ? የፈለግኩት ከቤተሰቦቼ፣ ከጓደኞቼ ፣ ከማህበረሰቡ ያጣሁትን ፍቅር አንቺ ጋ ማግኘት ነበር። ሁልጊዜ እንድትንከባከቢኝ፣ እስከ ፍፃሜ ድረስ ምንም ባደርግሽ እንዳትተይኝ፣ ከእኔ ውጭ ሌላ ሰው ጋ መኖር እንዳትችይ.......ብቻ በጣም ብዙ ነገር ከአንቺ ፈለግኩኝ በምላሹ ግን እኔ ለአንቺ ምንም መስጠት አልፈልግም።ምክኒያቱም ፍቅር ለ እኔ ሽንፈት ነው። ተሸናፊ መሆን ደግሞ አልፈልግም አንዴ ራሴን ከፍ አድርጌ ሰቅየዋለሁ።ለዛም ነው እንደማፈቅርሽ ለ አንቺ እንደተሸነፍኩ አውጥቼ መናገር የማልችለው እና ፍቅሬን ደብቄ መኖርን የመረጥኩት።




አንቺ ግን ግልፅ ነበርሽ።እብድ ነህ በይኝ አወ እብድ ነኝ ያ ጥሩ የነበረ ነገር ግን ማህበረሰቡ ያሳበደው እብድ......ብቻ ሁሉም አለፈ አንቺም ትተሽኝ ሔድሽ እንደምትመለሽ በሙሉ ልቤ አምኜ እጠብቅሽ ነበር። ግን አግብተሽ ተመለስሽ.....እኔኮ ራስ ወዳድ ነኝ ጭራሽ ከባልሽ ተፋቺ እና እኔ ጋ ሁኚ አልኩሽ። አሁን ሁሉንም ተይው ዛሬ እንደተሸነፍኩ ልመንልሽ በሙሉ ልቤ ከማንም በላይ አፈቅርሻለሁ ሜሪ ይሔው ተነሽ ስሚኝ እኔ ጉረኛው ማቲያስ በጣም አፈቅርሻለሁ!!!!! ማቲ ሲያለቅስ የሲቃ ድምፁን ለመጀመሪያ ጊዜ ሰማሁት ግን አይኖቼ መገለጥ አልቻሉም እንባዬ ብቻ ፈሰሰ ማቲ እንደነቃሁ ገባው መሰለኝ ግንባሬን ስሞኝ ተሰወረ። ወዲያው ዶክተሮቹ ተከታትለው ገቡ።.........


ይቀጥላል...........
@nibab_lehiwot

BY ሕይወትን - በገፅ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/nibab_lehiwot/166

View MORE
Open in Telegram


ሕይወትን በገፅ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

How Does Telegram Make Money?

Telegram is a free app and runs on donations. According to a blog on the telegram: We believe in fast and secure messaging that is also 100% free. Pavel Durov, who shares our vision, supplied Telegram with a generous donation, so we have quite enough money for the time being. If Telegram runs out, we will introduce non-essential paid options to support the infrastructure and finance developer salaries. But making profits will never be an end-goal for Telegram.

Telegram and Signal Havens for Right-Wing Extremists

Since the violent storming of Capitol Hill and subsequent ban of former U.S. President Donald Trump from Facebook and Twitter, the removal of Parler from Amazon’s servers, and the de-platforming of incendiary right-wing content, messaging services Telegram and Signal have seen a deluge of new users. In January alone, Telegram reported 90 million new accounts. Its founder, Pavel Durov, described this as “the largest digital migration in human history.” Signal reportedly doubled its user base to 40 million people and became the most downloaded app in 70 countries. The two services rely on encryption to protect the privacy of user communication, which has made them popular with protesters seeking to conceal their identities against repressive governments in places like Belarus, Hong Kong, and Iran. But the same encryption technology has also made them a favored communication tool for criminals and terrorist groups, including al Qaeda and the Islamic State.

ሕይወትን በገፅ from ru


Telegram ሕይወትን - በገፅ
FROM USA